Telegram Group & Telegram Channel
«በሕግ አምላክ»

[ታመነ መንግስቴ ውቤ ነኝ]

—በኢትዮጵያ ተከታታይ ድራማዎች ታሪክ ምናልባትም የመጀመሪያው ና ብቸኛው ሚኒስትር ገጸ ባሕርይ ሆነው የተሳሉበት ፈጠራ ነው።

ሚኒስትሩ በመኪናቸው ሊስትሮ ገጭተው ገድለዋል።

—ከመግጨታቸው ከደቂቃዎች በፊት ለ«ጠቅላይ ሚኒስትሩ»ደውለው «እየነዳሁ ነው»ብለዋቸው ነበር።

—አሁን ወንጀላቸውን እየሸፋፈኑ በርከት ያሉ የድራማውን ክፍል ተሻግረዋል።

—በዚያ ድራማ ላይ እሳት የጎረሰች ጠበቃ አለች።ኤልዳና ይሏታል።

—የሟችን አባት ለፍትሕ ብርሃን ልታበቃ እየታተረች ነው።ብትታፈንም መውጫ የምታጣ ጢስ አትመስልም።

—ደሞ የሚኒስትሩን ወንበር የሚመኙት አሉ።አንዱ'ማ እንዲያውም፦

«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች እስቲ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት ጥቀስልኝ!?»

እያለ ሥልጣን ካማራቸው የወንጀለኛው ሚኒስትር ተቀናቃኞች አንዱን ጠይቆ ነበር።

መልስ አላገኘም...!

—እውነት ግን...«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች ... ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት» ስሞች መጥቀስ የሚቻለው ኢትዮጵያዊ አለ ወይ...!?

—ለሁሉም አገር፣ሕግ፣ሥርዓት እና ትውልድ የሚገዳችሁ በአፍሪካ ሕዳሴ ቴሌቪዥን አገልግሎት(Arts Tv) የሚታየውን «በሕግ አምላክ»ድራማ እንድታዩ ትጋበዛላችሁ!

https://www.tg-me.com/Gazetaw



tg-me.com/infobyjoss/1670
Create:
Last Update:

«በሕግ አምላክ»

[ታመነ መንግስቴ ውቤ ነኝ]

—በኢትዮጵያ ተከታታይ ድራማዎች ታሪክ ምናልባትም የመጀመሪያው ና ብቸኛው ሚኒስትር ገጸ ባሕርይ ሆነው የተሳሉበት ፈጠራ ነው።

ሚኒስትሩ በመኪናቸው ሊስትሮ ገጭተው ገድለዋል።

—ከመግጨታቸው ከደቂቃዎች በፊት ለ«ጠቅላይ ሚኒስትሩ»ደውለው «እየነዳሁ ነው»ብለዋቸው ነበር።

—አሁን ወንጀላቸውን እየሸፋፈኑ በርከት ያሉ የድራማውን ክፍል ተሻግረዋል።

—በዚያ ድራማ ላይ እሳት የጎረሰች ጠበቃ አለች።ኤልዳና ይሏታል።

—የሟችን አባት ለፍትሕ ብርሃን ልታበቃ እየታተረች ነው።ብትታፈንም መውጫ የምታጣ ጢስ አትመስልም።

—ደሞ የሚኒስትሩን ወንበር የሚመኙት አሉ።አንዱ'ማ እንዲያውም፦

«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች እስቲ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት ጥቀስልኝ!?»

እያለ ሥልጣን ካማራቸው የወንጀለኛው ሚኒስትር ተቀናቃኞች አንዱን ጠይቆ ነበር።

መልስ አላገኘም...!

—እውነት ግን...«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች ... ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት» ስሞች መጥቀስ የሚቻለው ኢትዮጵያዊ አለ ወይ...!?

—ለሁሉም አገር፣ሕግ፣ሥርዓት እና ትውልድ የሚገዳችሁ በአፍሪካ ሕዳሴ ቴሌቪዥን አገልግሎት(Arts Tv) የሚታየውን «በሕግ አምላክ»ድራማ እንድታዩ ትጋበዛላችሁ!

https://www.tg-me.com/Gazetaw

BY JBC voice🔊📢











Share with your friend now:
tg-me.com/infobyjoss/1670

View MORE
Open in Telegram


JBC voice Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.JBC voice from us


Telegram JBC voice🔊📢
FROM USA